Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 የመንግስት አወቃቀር

ስም - የኢትዮጵያ ፌዴራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ

የተወካዮች ምክር ቤት

የተወካዮች ምክር ቤት እንደ አውሮፓውያን አቆጣጠር በነሀሴ 21, 1995 የፓርላማ አባሎች ተሰብስበው የመሰረቱት ትልቅ ስልጣን ያለው የፌዴራል መንግስቱ አካል ነው፡፡

በሕገ መንግስቱ አንቀፅ 54/1 መሰረት፣ የተወካዮች ምክር ቤት አባሎች በህዝቡ ለአምስት አመት በአጠቃላይ አገራዊ ምርጫ ይመረጣሉ፡፡    

 

 

ቁጥር

 

 

የፖርቲው ስም

ፖርላማው ውስጥ በፖርቲው የተያዙ መቀመጫዎች ብዛት

 

 

ፖርላማው ውስጥ የተመረጠ የፖርቲው መሪ

1

የኦሮሞ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ድርጅት

183

አቶ አባዱላ ገመዳ

2

የአማራ ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ

146

አቶ አዲሱ ለገሰ

3

የደቡብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ግንባር

112

አቶ /ማርያም ደሳለኝ

4

የትግራይ ህዝብ ነፃ አውጪ ግንባር

40

አቶ መለስ ዜናዊ      

ጠቅላለ በኢህአዲግ  የተያዙ መቀመጫዎች     

481   ወይም 87.9%

 

5

የሶማሌ ህዝብ ዲሞክራሲያዊ ፖርቲ               

19

አምባሳደር መሀመድ ድሪል

6

የአፋር ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ ፖርቲ                

8

 

7

የቤኒሻንጉል ህዝብ ዲሞክራሲያዊ አንድነት ፖርቲ                          

6

አቶ ሙሉአለም በሴ   

8

የጋንቤላ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ግንባር                  

3

 

9

የኢትዮጵያ አማራጭ የሠላምና ዲሞክራሲያዊ ሀይሎች                                               

4

/ በየነ ጴጥሮስ

10

የደቡብ የኢትዮጵያ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ ቅንጅት                       

2

/ በየነ ጴጥሮስ

11

የሀዲያ ብሔራዊ ዲሞክራሲያዊ  ድርጅት                         

3

/ በየነ ጴጥሮስ

12

የኦሮሞ ነፃነት ህብረት ግንባር   

1

አቶ አህመድ አብድልመጅድ 

13

የኢትዮጵያ ዲሞክራሲያዊ  ፖርቲ                  

2

 

14

የመላው አማራ ህዝቦች ድርጅት /የመላው  ኢትዮጵያኖች አንድነት ድርጅት/                      

1

 

15

የኦሮሞ ብሔራዊ ኮንግረስ

1

 

16

የሲዳማ ሀዲያ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ  ድርጅት                       

1

 

17

የስልጤ ህዝቦች ዲሞክራሲያዊ  አንድነት ፖርቲ                         

1

አቶ ሬድዋን ሁሴን     

18

የሐረሪ ብሔራዊ ሊግ

1

 

ጠቅላላ

53

 

19

የግል ተወዳዳሪዎች      

13

 

 

547

 

 

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር