|
|
|
አገልግሎቱ
ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች
-
በውጭ
ጉዳይ ሚ/ር የተፈረመ እና ማህተም የተደረገበት ዋናው ሰነድና ፎቶ ኮፒው
-
ለውጭ ጉዳይ ሚ/ር የአገልግሎት ክፍያ የተከፈለበት ደረሰኝ
-
ሠነዱ በውጭ ጉዳይ ሚ/ር ከተረጋገጠ በኋላ እስከ ስድስት ወር ድረስ ለጽ/ቤቱ መቅረብ አለበት
-
ስድስት ወር ካለፈው እንደገና በውጭ ጉዳይ ሚ/ር መረጋገጥ አለበት
አገልግሎቱን ለማግኘት የሚካሄዱ ሂደቶች
-
ባለ ጉዳዩ ሠነዱ ተረጋግጦ እንዲመዘገብለት ጥያቄ ያቀርባል
-
ስምሪትና መስተንግዶ ሠራተኛ አመጣጥኖ ያሠማራል
-
የስራ ክፍሉ ሀላፊ ለህግና ለሞራል የማይቃረን መሆኑን ይመረምራል
-
አጣሪና አፈራራሚ ሠራተኛ ያጣራል፣ ያፈራርማል፣ ይመዘግባል
-
ገንዘብ ተቀባይ የአገልግሎትና ቴምብር ቀረጥ ክፍያ ያሰባስባል
-
ሠነድ አረጋጋጭና መዝጋቢ ሠራተኛ ሰነዶችን በማያያዝና ማህተም በማድረግ ቁጥርና ቀን ይሰጣል
-
የማህተም የዕደላ ሠራተኛ በየገፁ ላይ ማህተም በማድረግ የባለ ጉዳዩን ድርሻ ይሰጣል የሥራ ሂደቱን ቀሪ ሰነድ ያስተላልፋል
|
|
|
|
|
|
|