National Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Ministry of Foreign Affairs of Ethiopia
Home Page Citizen Page Government Page Diaspora Page International Community Page
 
EGov > አማርኛ > የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር > አገልግሎቶች > የስራ ቪዛ/ለባለጉዳይ

 አገልግሎቶቸ

 ቅጾቸ

 ሰነዶች

 የስራ ቪዛ/ለባለጉዳይ

አገልግሎቱን ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች 

·         አንድ የቅርብ ጊዜ ፎቶ ግራፍ

·         የተሟላ የቪዛ መጠየቂያ ፎርም

·         ቢያንስ 6 ወር ጊዜ ግልጋሎት ያለው ፓስፖርት

·         ለኢንቨስትመንት ለስራ ቅጥር፣ ለጥናትና ምርምር፣ ለመገናኛ ብዙሀን፣ ለበጎ አድራጎት ሥራ፣ ስልጠና ለመስጠት …. ወዘተ መሆኑን የሚያሳይ መረጃ 

አገልግሎቱን ለማግኘት የሚካሄዱ ሂደቶች

1.    ሪሴኘሽኒስት ክፍል በመሄድ የቪዛ ፎርም ማቅረብ

2.    ትክክለኛነቱ ይረጋገጣል

3.    የሚፈቀድላቸውን የመቆያ ጊዜ የአገልግሎቱን ቀን በፎርሙ ላይ የቆንስላ ሀላፊ ይሞላሉ

4.    ሪሴኘሽኒስት ክፍል በመሄድ የተሞላውን ፎርም ያቀርባል

5.    ትክክለኛነቱ ይረጋገጣል

6.    ሒሣብ ክፍል በመሄድ የአገልግሎት ማስፈፀሚያ ሠነድ ይዘጋጅለታል

7.    በሠነዱ ላይ የተገለፀውን የሂሣብ መጠን በዕዛው ክፍል ይከፍላል

8.    የከፈለበትን ደረሠኝ ለቆንስላው ሀላፊ ያቀርባል

9.    መክፈሉ ይረጋገጣል

10. ባለጉዳዩ በአካል የቀረበ ከሆነ ሪሴኘሽኒስት ክፍል በመሄድ ይወስዳል

11.  በፖስታ ቤት ከሆነ በገንዘብ ያዥ በኩል ይላክለታል

 

 የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን |   Download Ge'ez Fonts
©የቅጂ መብት 2001 በኢፌዴሪ፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር