|
|
|
- እያንዳንዲ አሠሪ የሠራተኞቹን መዋጮ ከደመወዛቸው ቀንሶና የራሱን መዋጮ ጨምሮ ለጡረታ ፈንዱ በየወሩ ገቢ ማድረግ አለበት
- ከሠራተኞቹ ደመወዝ ሊቀነስ የሚገባውን ራሱ ለመፈጸም ሳይቀንስ የቀረ አሠሪ ክፍያውን ራሱ ለመፈጸም ኃላፊ ይሆናል
- በዚህ አንቀጽ ንዑስ አንቀጽ /1/ መሠረት የጡረታ መዋጮ እስከተከታዩ ወር መጨረሻ ገቢ ያላደረግ አሠሪ ገቢ ባላደረገው ገንዘብ ላይ በየወሩ ሁለት በመቶ በተጨማሪ ይከፍላል
- የጡረታ መዋጮ ክፍያ ከማንኛውም ዕዳ ክፍያ ቅድሚያ ይኖረዋል
|
|
|
|