Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 ቦሎ ማውጣት

       አገልግሎት ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች 
  • ሊብሬ ማቅረብ
  • የዘመኑ ምርመራ ማረጋገጫ ማቅረብ
  • የንግድ ከሆነ የንግድ ፈቃድ የታደሠበት ማቅረብ

 

አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች 

  1. የደንበኞችን አገልግሎት ማመልከቻ ፎርም ከቦሎ አገልግሎት ክፍል በመግዛት መሙላት

  2. የተሞላውን ፎርም ለቦሎ አገልግሎት ክፍል ቢሮ ማቅረብ

  3. የተሞላውን ፎርም በዛው ቢሮ ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ የድርጅቱ ሠራተኛ ውሳኔውን ያስተላልፋል

  4. በዛው ቢሮ እንደ መኪናው ዓይነት ክፍያ ይከናወናል

  5. የተከፈለበትን ደረሰኝ እዛው ቢሮ ያቀርባል

  6. የተመለከተው አካል ለተጠቀሠው አገልግሎት አስፈላጊውን የሆነ ቦሎ ይሠጠዋል

  7. የተሠጠውን ቦሎ ማህተም በማስደረግ ይወስዳል

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር