Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 የቻንሲ ለውጥ መጠየቅ

           አገልግሎት ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች 
  • ሊብሬ ማቅረብ
  • ምክንያታዊ ደበዳቤ ይዞ ይመጣል
     

አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች 

  1. የደንበኞችን አገልግሎት ማመልከቻ የአካል የአገልግሎት ለውጥ ቢሮ በመግዛት መሙላት

  2. የሞላውን ፎርም የአካልና የአገልግሎት ለውጥ ቢሮ ያስገባል

  3. የሚመለከተው አካል የተሞላው ፎርም ከተመለከተ በኋላ ለሚመለከተው ውሣኔ ያስተላልፋል

  4. ከዳታ መረጃ ቢሮ የስራ ማረጋገጫ ደብዳቤ ይሠጠዋል

  5. እንደ ተሽከርካሪው በዛው ቢሮ የአገልግሎት ክፍያ ይከፍላል

  6. በዛው ቢሮ የተሽከርካሪ 2% ይከፈላል

  7. የከፈለበትን ደረሰኝ ይዞ ለሚመለከተው አካል እዛው ቢሮ ያስገባል

  8. መረጃ አጣሪ የተሽከርካሪ ቴክኒክ ማስገቢያ ፎርም ይሠጠዋል

  9. ሽከርካሪውን ለቴክኒክ ባለሞያ ይሠጠዋል

  10. የቴክኒክ ባለሞያ የቻንሲ ለውጡን ያከናውናል

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር