Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 የመንጃ ፈቃድ ስም ማስተካከል

           አገልግሎት ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች 
  • የመንጃ ፈቃዱን ይዞ መቅረብ
  • የፍ/ቤት ማሰረጃ ኦሪጅናል ማቅረብ
  • ስፖርት ሳይዝ የሆነ 1 ወቅታዊ ጉርድ ፎቶ ግራፍ ማቅረብ

 አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች  

  1. የደንበኞችን አገልግሎት ማመልከቻ ፎርም ከመንጃ ፈቃድ እደሳ ቢሮ በመግዛት መሙላት

  2. የተሞላውን ፎርምና መንጃ ፈቃድ እደሳ ቢሮ ማቅረብ

  3. የተሞላውን ፎርም በዛው ቢሮ ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ የድርጅቱ ሠራተኛ ውሳኔውን ያስተላልፋል

  4. ባለ 5 ብር ቴምብር በዛው ቢሮ ገዝቶ ማቅረብ

  5. በዛው ቢሮ የመንጃ ፈቃድ ደብዳቤ 50 ብር ይከፈላል

  6. በዛው ቢሮ የአገልግሎት ክፍያ ይከናወናል

  7. የተከፈለበት ደረሰኝ ወደ ሚመለከተው ሠራተኛ ይመራል

  8.  የሚመለከተው አካል ለተጠቀሰው አገልግሎት ተገቢ የሆነውን የስም ማስተካከያ ይከናወናል

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር