Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 መስመር ላይ የተቀጡ ተሽከርካሪ መንጃ ፈቃድ ለመቀበል

 

አገልግሎት ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች 

  •  የተቀጣበትን ወረቀት
  •  መንገድ ትራንስፖርት የከፈለበት ደረሠኝ
     

አገልግሎቱን ለማግኘት የሚካሄዱ ሂደቶች 

1.      የትራፊክ የምርመራ እና መቆጣጠሪያ ዋና ክፍል በመሄድ ደረሠኞቹን ያቀርባል

2.      ትክክለኛነቱን ያረጋግጣል

3.      በመጨረሻም መንጃ ፈቃዱ ይመለስለታል

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር