Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 ለባለሀብቶች የግብርና መሬት መስጠት

  አገልግሎቱን ለማግኘት መሟላት ያለባቸው መስፈርቶች

  •  ከኢንቨስትመንት ቢሮ የተሠጠ ፈቃድ
  • ማመልከቻ

 አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች

  1. የግብርና ኢንቨስትመንት ድጋፍ ዳይሬክቶሬት በመሄድ ማመልከቻ ያቀርባል 

  2. ትክክለኛነቱ ይረጋገጣል

  3. ሰነዱ ለስትሪንግ ኮሚቴ ይቀርባል

  4. ኮሚቴው ትክክለኛነቱን ይገመግማል

  5. የግብርና ኢንቨስትመንት ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ኃላፊ ግምገማውን ያቀርባል 

  6. ትክክለኛነቱን አረጋግጠው ይፈርሙበታል 

  7. ሒሣብ ክፍል በመሄድ የአገልግሎት ማስፈፀሚያ ሠነድ ይዘጋጅለታል 

  8. በሠነዱ ላይ የተገለፀውን የሒሣብ መጠን በዕዛው ክፍል ይከፍላል

  9. የግብርና ኢንቨስትመንት ድጋፍ ዳይሬክቶሬት ክፍል ውል ይፈጽማል

  10. በመጨረሻም መሬቱ ይሠጠዋል 

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር