Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 ለባለሀብቶች መረጃ መስጠት

  አገልግሎቱን ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች

  • በአካል ቀርቦ ጉዳዩን ማስረዳት

  አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች

  1. የመረጃ እና ህዝብ ግንኙነት ክፍል በመሄድ ጉዳዩን ያስረዳል 

  2. ላይብረሪ ይመራዋል

  3. ላይብረሪ በመሄድ የሚፈልገውን መረጃ ይጠይቃል 

  4. የጠየቀው መረጃ በሽያጭ ወይም በነፃ መሆኑን ያረጋግጣል 

  5. በነፃ ከሆነ በዕዛው ክፍል ይሠጠዋል

  6. በሽያጭ ከሆነ ሒሣብ ክፍል በመሄድ የአገልግሎት ማስፈፀሚያ ሠነድ ይዘጋጅለታል

  7. በሠነዱ ላይ የተገለፀውን የሒሣብ መጠን በዕዛው ክፍል ይከፍላል

  8. የከፈለበትን ደረሠኝ ለላይብረሪ ሀላፊ ያቀርባል

  9. ትክክለኛነቱ ይረጋገጣል 

  10. በመጨረሻም በጠየቀው መሠረት መረጃውን ይወስዳል

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር