አገልግሎት ለማግኘት መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች
· ማንነትን የሚገልፅ መታወቂያ
· የጽሁፍ ማመልከቻ
· በውክልና ከሆነ ህጋዊ የውክልና ወረቀት
አገልግሎቱን ለማግኘት የሚካሄዱ ሂደቶች
1. ሠራተኛ ማስተዳደሪያ ክፍል ማቅረብ የሚገባቸውን ሠነዶች ያቀርባል
2. ትክክለኛነቱ ይረጋገጣል
3. በዕዛው ክፍል የአገልግሎት ማስፈፀሚያ ሠነድ ይዘጋጅለታል
4. በሠነዱ ላይ የተገለፀውን የሂሳብ መጠን በዕዛው ክፍል ይከፍላል
5. መክፈሉ ይረጋገጣል
6. በፖሊስ አለመያዙ ይረጋገጣል
7. በመጨረሻም በፖሊስ አለመያዙን የሚገልፅ ህጋዊ የሆነ ማስረጃ በዕዛው ክፍል ይሠጠዋል