Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 ቀረጥ እንዲነሳ መጠየቅ

          አገልግሎት ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች 
  • ከጉምሩክ ዲክላሬሽን ይዞ ይመጣል
  • ሊብሬ ያቀርባል

       አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች  

  1. የደንበኞችን አገልግሎት ማመልከቻ ከስም ዝውውር ቢሮ በመግዛት መሙላት

  2. የተሞላውን ፎርም በስም ዝውውር ቢሮ ማቅረብ

  3. የተሞላው ፎርም በዛው ቢሮ ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ የሚመለከተው አካል ውሳኔውን ያስተላልፋል

  4. በዛው ቢሮ እንደ መኪናው ዓይነት የአገልግሎት ክፍያ ይፈጽማል

  5. በዛው ቢሮ ልዩነት 2% ይከፈላል

  6. በዛው ቢሮ የተከፈለበትን ደረሠኝ ያቀርባል

  7. የሚመለከተው አካል ለተሠጠው አገልግሎት አስፈላጊ የሆነ የቀረጥ ማንሳት ስራ እንዲከናወን ያደርጋል

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር