Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 ንግድ ፈቃድ ማውጣት

  አገልግሎቱን ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች

የመነሻ ካፒታላቸው ከ 5000 ብር በታች ለሆነ ነጋዴዎች ንግድ ፈቃድ ለማውጣት ማሟላት የሚገባቸው ነገሮች

  • ለዋናው ምዝገባና ለንግድ ፈቃድ 8 ጉርድ ፎቶ ግራፍ
  • የቀበሌ ነዋሪነት መታወቂያ

አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች

  1. ማመልከቻ ደብዳቤ ለንግድ ኢንዱስትሪ ልማት ቢሮ ማስገባት

  2. የሚመለከተው አካል ማመልከቻ ደብዳቤውን ይመለከታል

  3. የቴምብርና የአገልግሎት ክፍያ በዛው ቢሮ ይከፈላል

  4. ለዋናው ምዝገባ 50 ብር በዛው ቢሮ ይከፈላል

  5. ለንግድ ፈቃድ 60 ብር በዛው ቢሮ ይከፈላል

  6. ክፍያውን ከከፈሉ በኋላ በዛው ቢሮ ንግድ ፈቃድ ይሠጠዋል

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር