አገልግሎት ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች
- 4 ጉርድ ፎቶ ግራፍ
- የቀበሌ ነዋሪነት መታወቂያ ፎቶ ኮፒ
- የመኪናውን ሊብሬ ፎቶ ኮፒ
- ለንግድና ኢንዱስትሪ የሚሰጥ ካርድ ፎቶ ኮፒ
አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች
- በገቢዎች አወሣሠንና አሠራር ቢሮ ቲን ፎርም ይሞላል
- የተሞላውን ቲን ፎርም በዛው ቢሮ ያስገባል
- ከዚህ በፊት በሌላ ቀበሌ ከነበረች መልቀቂያ ይዞ በመምጣት ለዛው ቢሮ ያስገባል
- በዛው ቢሮ ፋይል ይከፈትለታል
- እንደ መኪናው ግብር ይከፍላል