Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 ለጠፋ ቦሎ ምትክ መጠየቅ

          አገልግሎት ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች 
  • ከፖሊስ ጣቢያ የጠፋ መሆኑን ማረጋገጫ ደብዳቤ ማቅረብ
  • የቀበሌ ነዋሪነት ማረጋገጫ መታወቂያ ማቅረብ
  • ሊብሬ ማቅረብ

 

አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች  

  1. የደንበኞችን አገልግሎት ማመልከቻ ፎርም ከቦሎ አገልግሎት ክፍል በመግዛት መሙላት

  2. የተሞላውን ፎርም ለቦሎ አገልግሎት ቢሮ ያቀርባል

  3. የተሞላው ፎርም ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ የሚመለከተው ሠራተኛ ውሣኔውን ያስተላልፋል

  4. በዛው ቢሮ የአገልግሎትና የቦሎ ግልባጭ ክፍያ ይከፈላል

  5. የሚመለከተው አካል ለተጠቀሠው አገልግሎት አስፈላጊ የሆነ የቦሎ ግልባጭ ይሠጠዋል

  6. የተሠጠውን የቦሎ ግልባጭ በማህተም ቢሮ ማህተም አስደርጐ ይወስዳል

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር