አገልግሎትን ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች
አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች
-
የደንበኞችን አገልግሎት ማመልከቻ ፎርም ከመንጃ ፈቃድ እደሳ ቢሮ ገዝቶ መሙላት
-
የተሞላውን ፎርምና ባለ 5 ብር ቴምብር በመንጃ ፈቃድ እደሳ ቢሮ ማቅረብ
-
የተሞላው ፎርም በዛው ቢሮ ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ የሚመለከተው ሠራተኛ ውሳኔውን ያስተላልፋል
-
በዛው ቢሮ የመንጃ ፈቃድ ደብተር 50 ብር ይከፈላል
-
በዛው ቢሮ የአገልግሎት ክፍያ ይከፈላል
-
የተከፈለበት ደረሰኝ ወደ ሚመለከተው የቴክኒክ ክፍል ይመራል
-
በተመራለት የቴክኒክ ክፍል የተጠየቀው የመንጃ ፈቃድ እድሳት አገልግሎት ይሠጣል