Embelem of Federal Democratic Republic of Ethiopia Official Portal of Federal  Democratic Republic of Ethiopia  
Home Home Citizens Citizens Government Government Businesses Businesses Forigners Forigners NGOs NGOs Decrease font Increase font
 

 የመንጃ ፈቃድ ወደ ሌላ ክልል ማዘዋወር

        አገልግሎቱን ለማግኘት የሚያስፈልጉ መስፈርቶች 
  • የመንጃ ፈቃዱን ማቅረብ
  •  2 ጉርድ ፎቶ ግራፍ ማቅረብ

 

አገልግሎቱን ለማግኘት የሚከናወኑ ሂደቶች  

  1. የደንበኞችን አገልግሎት ማመልከቻ ፎርም ከመንጃ ፈቃድ እደሳ ቢሮ በመግዛት መሙላት

  2. የተሞላውን ፎርም በመንጃ ፈቃድ እደሳ ቢሮ ማቅረብ

  3. የተሞላው ፎርም በዛው ቢሮ ትክክለኛነቱ ከተረጋገጠ በኋላ የድርጅቱ ሠራተኛ ውሳኔውን ያስተላልፋል

  4. በዛው ቢሮ የማዛወሪያ 50 ብር ይከፈላል

  5. በዛው ቢሮ የአገልግሎት ክፍያ ይከናወናል

  6. የተከፈለበት ደረሰኝ ወደ ሚመለከተው ሠራተኛ ይመራል

  7. የመለከተው አካል ሁኒታውን ከመረመረ በኃላ ዝውውር እንዲፈፀም የሚያስችል ደብዳቤ ይልካል

  8. ደብዳቤውን ፖስታ ቤት ይዞ በመሄድ ወደ ሚፈልግበት ክልል ይልካል

  9. የላከበትን ደረሰኝ በመንጃ ፈቃድ እደሳ ቢሮ ያቀርባል

  10. የሚሄድበት ሀገር ሄዶ መንጃ ፈቃዱን ይወስዳል

©የቅጂ መብት 2003 የኢትዮጵያ ፌደራላዊ ዲሞክራሲያዊ ሪፐብሊክ መንግስት
የግላዊ ጉዳይ ጥበቃ ፖሊሲ |  የአጠቃቀም ደንቦች |  ኃላፊነትን ስለመወሰን | 
ተደራሽነት |  የደንበኞች ቻርተር